This is the Ethiopian government’s illegal killing and massacre of its citizens.


This is the Ethiopian government’s illegal killing and massacre of its citizens.


Citizens have the right to peacefully claim their rights. Following this, the killing of our citizens is only a matter of citizens protesting and demanding their rights in accordance with the constitution!  Following this, the current government has committed massacres of civilians and the people of Ethiopia, as well as genocide.  And the illegal government of Dr. Abiy Ahmed Ali  is leading the country by oppressing and forcing citizens, as well as abducting and killing citizens.  According to the constitution, citizens have the right to vote peacefully.  This is:
 Article 9/1 of the Constitution states: “The Constitution is the supreme law of the land.  Any law, custom, or decision of any government body or authority that is inconsistent with this Constitution shall not apply. ”
Doesn’t the government have a duty to uphold the rule of law and uphold the rule of law?  Because the government that is running the country itself is not subject to law and constitutional order!  The whole Ethiopian people are witnessing that he has not even complied with the court order to prove it!  So how can I be a citizen safeguard if the government does not violate the law and the constitution?  By what legal means?
የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገሪቱ ህዝብ ላይ የፈጸመው ግድያና ግፍ ነው።
ዜጎች በሰላማዊ መንገድ መብቱ እንዲከበርላቸው የጠየቀውን ሰላማዊ ህዝብ ስልፍ በመውጣት ስለጠየቁ ብቻ በህዝቡ ላይ ሃገሪቱን የሚመራ መንግሥት የፈጸመው ግፍ ግድያና ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት የመንግስት ድርጊት ነው።እና ዜጎችን በጭቆና በሀይል በመግደል ሃገሪቱን እየመራ ይገኛል። በህገመንግስት መሰረት ዜጎች በሰላማዊ መንገድ ድምጻቸውን የማሰማት መብት እንዳላቸው በህገመንግስቱ ተደንግጓል። ይህም፦
በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 9/1 “ሕገ መንግሥቱ የሀገሪቱ የበላይ ሕግ ነው፡፡ ማንኛውም ሕግ፣ ልማዳዊ አሰራር እንዲሁም የመንግሥት አካል ወይንም ባለሥልጣን ውሳኔ ከዚህ ሕገ መንግሥት ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም” ተብሎ ተደንግጓልና፡፡ይህ ሆኖሳለ መንግስት የዜጎችን ህገመንግስታዊ መብቶች በመጣስ ዜጎችን ገድለዋል ጨፍጭፈዋል።
መንግስት የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅና ህግን ለማስከበር የሚቀድመው እራሱ ህግን ማክበርና የሕግ የበላይነትን የመጠበቅ ግዴታ የለበትም? ምክንያቱም በራሱም ሀገሪቱን እየመራት ያለው መንግሥት ለ ህግና ሕገመንግስታዊ ስርዓቶች ተገዢ አይደለምና! ለዚህም እንደማስረጃ ለመግለጽ የፍርድ ቤትን ትዕዛዝ እንኳ የማያከብር ስለመሆኑን መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ምስክር ነውና! ስለሆነም መንግስት ለሕግና ሕገመንግሥቱን የጣሰና ተገዢ ባልሆነበት ሁኔታ እንዴት የዜጎችን ደህንነት ጠባቂ ልሆን ይችላል? በምንስ የህግ አግባብ?

CRIMINAL CASES


Costs in Criminal Cases  

Art.220. – Costs of public prosecution.  (1) All the costs of public prosecutions, including appeals, shall be borne by the government. (2) Where exceptional costs have been incurred by the prosecution for a reason attributable to the convicted person and he is a person of property, the court may, in addition to any other lawful punishment, order him to pay the whole or any of the costs incurred by the prosecution as taxed by the registrar of the court. (3) Where a public prosecution has been instituted in respect of an offence. punishable on complaint and the injured party withdraws his complaint (Art. 221 Penal Code), he shall be liable for all the costs of the prosecution.   Art.221. – Costs of private prosecution.   (1) The costs of private prosecution shall be borne by the private prosecutor in accordance with Art. 46. (2) Where in a private prosecution the accused is acquitted and the court is on opinion that the charge was not made in good faith, it may order the private prosecutor to pay the whole or any part of the costs incurred by the accused. (3) Where a private prosecution is stayed as provided in Art. 48, all the costs of the private prosecution shall be borne by the government.   Art.222. – Injured party.   (1) Where the injured party claims compensation in a criminal case, he shall pay: (a) the court fees on the sum claimed as though it were a civil case; and (b) the costs of summoning witnesses and calling experts. (2) Where the injured party succeeds in his claim, the court shall order the accused to pay the court fees and costs mentioned in sub-art. (1).

ስልጣንና ተግባራት, የስልጣን ምንጭ


ስልጣንና ተግባራት የስልጣን ምንጭ የመንግስት ስልጣን በህግ ከተቀመጠለት ገደብ እንዳያልፍና ይህንንም በተግባር ለማረጋገጥ መጀመሪያ የስልጣንን ምንጭ እና መገለጫ ባህርያት በቅጡ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ ለመሆኑ ስልጣን ከየት ይመነጫል? እንዴትስ ይገለጻል? የስራ አስፈፃሚውና የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች የስልጣን ምንጭ ህግና ህገ መንግስት ብቻ ነው፡፡ በህገ መንግስታዊ እና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ ህዝብ የስልጣን ባለቤት መሆኑ የሚረጋገጠው የመንግስት ባለስልጣናት ስልጣን በህዝብ ከተመረጡ ተወካዮች የመነጨ እንደሆነ ብቻ ነው፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትሩንና የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ስልጣናት ጠቅለል ባለ አነጋገር ይዘረዝራል፡፡ የእያንዳንዱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ስልጣንና ተግባር ብዙውን ጊዜ አዲስ የምርጫ ዘመንን ተከትሎ በተወካዮች ምክር ቤት የሚወጣው የስራ አስፈፃሚውን ስልጣንና ተግባር የሚወስን አዋጅ ላይ ተዘርዝሮ ይቀመጣል፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ-መንግስት በይፋ ከታወጀ ወዲህ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጡ አዋጆች የሚከተሉት ናቸው፡፡ ይህ መጽሐፍ ወደ ህትመት እስከገባበት ጊዜ ድረስ ፀንተው ያሉ ህጎች አዋጅ ቁ. 916/2008 እና አዋጅ ቁ. 942/2008 (ማሻሻያ) ሲሆኑ የተቀሩት በሙሉ ተሽረዋል፡፡ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጡ አዋጆች ዝርዝር፤ አዋጅ ቁ. 4/1987 አዋጅ ቁ. 93/1990 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 134/1991 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 256/1994 አዋጅ ቁ. 380/1996 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 411/1996 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 465/1997 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 471/1998 አዋጅ ቁ. 546/1999 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 603/2001 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 641/2001 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 642/2001 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 691/2003 አዋጅ ቁ. 723/2004 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 803/2005 (ማሻሻያ) አዋጅ ቁ. 916/2008 አዋጅ ቁ. 942/2008 (ማሻሻያ) የሌሎች የአስተዳደር መስሪያ ቤቶች ስልጣን ደግሞ የተወካዮች ምክር ቤት በሚያወጣው አዋጅ እንዲሁም ከ2002 ዓ.ም. ጀምሮ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብa በግልጽ ወይም በተዘዋዋሪ ተደንግጐ ይገኛል፡፡ እነዚህ በየጊዜው የሚወጡ ማቋቋሚያና ሌሎች ተጓዳኝ ህጐች የአስተዳደሩ የስልጣን ምንጭ በመሆን ያገለግላሉ፡፡ ስለሆነም የአስተዳደር መ/ቤቶችን የስልጣን ገደብ ለመወሰን የተወካዮች ም/ቤት ያወጣውን አዋጅ ብቻ ሳይሆን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንቦችን ማመሳከር ያስፈልጋል፡፡ ከሁለቱ ህጎች ውጭ ከልማድ፣ ከመመሪያ ወይም ከሌላ የስልጣን ምንጭ በማንኛውም የአስተዳደር መ/ቤት የተፈጸመ ድርጊት፣ የተሰጠ ውሳኔ፣ የወጣ መመሪያ ወይም ደንብ ከስልጣን በላይ እንደ መሆኑ ህጋዊነት ኖሮት በህግ ፊት ሊፀና ሆነ ውጤት ሊኖረው አይችልም፡፡ በህግና በህጉ መሰረት መሰረት ብቻ መስራት የህግ የበላይነት የቆመበት ምሶሶ እንደመሆኑ የህዝብ ወይም የመንግስት አስተዳደር ሊከናወን የሚገባው ከህግ በመነጨ ስልጣን መሰረት ብቻ ነው፡፡