
Article 9 Rule of the Constitution
አንቀጽ 9፡ የሕገ መንግሥት የበላይነት/Article 9 Rule of the Constitution
1- The constitution is the supreme law of the land. Any law, customary practice, or decision of a government body or authority that is inconsistent with this Constitution shall not apply.
2. Every citizen, government body, political association, other associations and their officials shall have the responsibility to uphold the Constitution and abide by the Constitution.
3. It is prohibited to hold public office in any capacity other than that provided for in this Constitution.
4. The international conventions ratified by Ethiopia are part of the country’s law.
አንቀጽ 9፡ የሕገ መንግሥት የበላይነት
1- ሕገ መንግሥቱ የሀገሪቱ የበላይ ሕግ ነው። ማንኛውም ሕግ፣ ልማዳዊ አሰራር፣ እንዲ ሁም የመንግሥት አካል ወይም ባለሥ ልጣን ውሳኔ ከዚህ ሕገ መንግሥት ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም።
2- ማንኛወም ዜጋ፣ የመንግሥት አካላት፣ የፖ ለቲካ ድርጅቶች፣ ሌሎች ማኅበራት እን ዲሁም ባለሥልጣኖቻቸው፣ ሕገ መንግሥቱን የማስከበርና ለሕገ መንግሥቱ ተገዢ የመሆን ኃላፊነት አለባቸው።
3- በዚህ ሕገ መንግሥት ከተደነገገው ውጭ በማናቸውም አኳኋን የመንግሥት ሥልጣን መያዝ የተከለከለ ነው።
4- ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምም ነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።

You must be logged in to post a comment.