



Hundreds of thousands of Tigray mothers and children are dying of starvation in Ethiopia. This is an unprecedented massacre in all parts of the country at the behest of dictator Abiy Ahmed.
This is how my country became! too bad.!
በሃገራችን ኢትዮጵያ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ እናቶችና ህፃናት በአስከፊ ሰው ሰራሽ ረሀብ እየረገፉ/እየሞቱ ነው፡፡ ይህ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ እየተፈፀመ ያለው አስከፊ ሰቆቃና ረሃብ ግፍ በ አንባገነኑ አብይ አህመድ መራሹ አንባገነን መሪ ፍላጎት የተፈጸመ የዘርማጥፋት ዘመቻ ነው።
ሀገሬ እንዲህ ሆነች! ያሳዝናል።!