Category Archives: FEDERAL COURT OF ETHIOPIA

በሀረሪ ሕዝብ ክልል መንግስት የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ እና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ መካከል የምርጫ ጉዳይን አስመልክቶ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ 207036 የሰጠው ውሳኔየሀረሪ ሕዝብ ክልል መንግሥት የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ ከክልሉ ውጭ የሚኖር የሐረሪ ሕዝብ ከዚህ ቀደም እንደነበሩት አምስት አገራዊ ምርጫዎች በ6ኛው አገራዊ ምርጫም ከክልሉ ዉጭ ያሉ የብሔረሰቡ አባላት ለሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ ሊመርጡ ይገባል በሚል ለኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አቤቱታ ያቀረበ ቢሆንም የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጉዳዩን ማስተናገድ እንደማይቻል ውሳኔ ሰጥቷል፡፡የሀረሪ ሕዝብ ክልል መንግሥት የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ ምርጫ ቦርዱ የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም የይግባኝ ቅሬታውን ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል፡፡ የፍርድ ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁ 205809 ሚያዚያ 19 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት የምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ውድቅ በማድረግ ቦርዱ ከክልሉ ውጪ ያሉ ሐረሪዎች የመምረጥ መብትን አስቀድሞ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ተግባራዊ እንዲያደርግ ወስኗል፡፡በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኘው ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይግባኝ ችሎቱ የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ጉዳዩን ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበ ቢሆንም የሰበር አቤቱታውን የተመለከተው የፍርድ ቤቱ ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 207036 ግንቦት 19 ቀን 2013 ዓ.ም ጉዳዩን በጥልቀት ከመረመረ በኋላ በሰጠው ውሳኔ የይግባኝ ሰሚ ችሎቱ የሰጠውን ወሳኔ አጽንቷል፡፡


Supreme Court Cassation Hearing Case No. 207036 on Election Issue between the Harari National Regional State Government and the Electoral Board of Ethiopia

Harari National Regional State Harari National Assembly The Ethiopian Electoral Board of Ethiopia (NEBE) has ruled that the Harari National Assembly, which has been living outside the region, has appealed to the Electoral Board of Ethiopia (NEBE).
The Harari People’s State Government has appealed to the Federal Supreme Court against the decision of the Harari National Assembly. The Court of Appeals rejected the decision of the Electoral Board in the case number 205809 on April 19, 2013 and decided that the Board should exercise the right to vote for Hararis outside the region in accordance with the established system.
Dissatisfied with this decision, the National Electoral Board of Ethiopia (NBE) appealed to the Federal Supreme Court, citing a fundamental error of law. The appellate court upheld the decision.

በሀረሪ ሕዝብ ክልል መንግስት የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ እና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ መካከል የምርጫ ጉዳይን አስመልክቶ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ 207036 የሰጠው ውሳኔ
*************************
የሀረሪ ሕዝብ ክልል መንግሥት የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ ከክልሉ ውጭ የሚኖር የሐረሪ ሕዝብ ከዚህ ቀደም እንደነበሩት አምስት አገራዊ ምርጫዎች በ6ኛው አገራዊ ምርጫም ከክልሉ ዉጭ ያሉ የብሔረሰቡ አባላት ለሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ ሊመርጡ ይገባል በሚል ለኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አቤቱታ ያቀረበ ቢሆንም የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጉዳዩን ማስተናገድ እንደማይቻል ውሳኔ ሰጥቷል፡፡

የሀረሪ ሕዝብ ክልል መንግሥት የሐረሪ ብሔራዊ ጉባኤ ምርጫ ቦርዱ የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም የይግባኝ ቅሬታውን ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል፡፡ የፍርድ ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁ 205809 ሚያዚያ 19 ቀን 2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት የምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ውድቅ በማድረግ ቦርዱ ከክልሉ ውጪ ያሉ ሐረሪዎች የመምረጥ መብትን አስቀድሞ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ተግባራዊ እንዲያደርግ ወስኗል፡፡
 
በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኘው ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይግባኝ ችሎቱ የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ጉዳዩን ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበ ቢሆንም የሰበር አቤቱታውን የተመለከተው የፍርድ ቤቱ ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 207036 ግንቦት 19 ቀን 2013 ዓ.ም ጉዳዩን በጥልቀት ከመረመረ በኋላ በሰጠው ውሳኔ የይግባኝ ሰሚ ችሎቱ የሰጠውን ወሳኔ አጽንቷል፡፡

Supreme Court Cassation Hearing Case No. 207036 on Election Issue between the Harari National Regional State Government and the Electoral Board of Ethiopia

Harari National Regional State Harari National Assembly The Ethiopian Electoral Board of Ethiopia (NEBE) has ruled that the Harari National Assembly, which has been living outside the region, has appealed to the Electoral Board of Ethiopia (NEBE).
The Harari People’s State Government has appealed to the Federal Supreme Court against the decision of the Harari National Assembly. The Court of Appeals rejected the decision of the Electoral Board in the case number 205809 on April 19, 2013 and decided that the Board should exercise the right to vote for Hararis outside the region in accordance with the established system.
Dissatisfied with this decision, the National Electoral Board of Ethiopia (NBE) appealed to the Federal Supreme Court, citing a fundamental error of law. The appellate court upheld the decision.

The solution is to face the bitter truth!………………………………………….. ..It is the historic responsibility of this generation to abandon the “generation” that claims to be dead if we do not burn the American flag. To do this, we must first evict all forces that violated Ethiopia’s sovereignty and ensure that we do not need any interference. Next you need to look inside and close your home in a polite manner. The world is solving the problem through dialogue, negotiation, and acceptance, not by making excuses and by fighting.Failure to do so is a second death, especially for my generation!


The solution is to face the bitter truth!
………………………………………….. ..
It is the historic responsibility of this generation to abandon the “generation” that claims to be dead if we do not burn the American flag. To do this, we must first evict all forces that violated Ethiopia’s sovereignty and ensure that we do not need any interference. Next you need to look inside and close your home in a polite manner. The world is solving the problem through dialogue, negotiation, and acceptance, not by making excuses and by fighting.
Failure to do so is a second death, especially for my generation!

Basic Rules of International Humanitarian Law in Armed ConflictsThe seven fundamental rules which are the basis of the Geneva Conventions and the Additional Protocols:


Basic Rules of International Humanitarian Law in Armed Conflicts
The seven fundamental rules which are the basis of the Geneva Conventions and the Additional Protocols:
1 – Persons hors de combat and those who do not take a direct part in hostilities are entitled to respect for their lives and their moral and physical integrity. They shall in all circumstances be protected and treated humanely without any adverse distinction.
2 – It is forbidden to kill or injure an enemy who surrenders or who is hors de combat.
3 – The wounded and sick shall be collected and cared for by the party to the conflict which has them in its power. Protection also covers medical personnel, establishments, transports and equipment. The emblem of the red
cross or the red crescent is the sign of such protection and must be respected.
4 – Captured combatants and civilians under the authority of an adverse party are entitled to respect for their lives, dignity, personal rights and convictions. They shall be protected against all acts of violence and reprisals. They shall have the right to correspond with their families and to receive relief.
5 – Everyone shall be entitled to benefit from fundamental judicial guarantees. No one shall be held responsible for an act he has not committed. No one shall be subjected to physical or mental torture, corporal punishment or cruel or degrading treatment.
6 – Parties to a conflict and members of their armed forces do not have an unlimited choice of methods and means of warfare. It is prohibited to employ weapons or methods of warfare of a nature to cause unnecessary losses or excessive suffering.
7 – Parties to a conflict shall at all times distinguish between the civilian population and combatants in order to spare civilian population and property. Neither the civilian population as such nor civilian persons shall be the object of attack. Attacks shall be directed solely against military objectives.

አቶ ልደቱ አያሌውን ከሃገር ወጥቶ እንዲታከሙ የመፍቀድ ግዴታ አለበት። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ አራዳ የጸረ ሽብር ወንጀል ችሎት በዛሬው እለት የሰጠው ውሳኔ ተፈጻሚ ሆኖ አቶ ልደቱ አያሌውን ይቅርታ በመጠየቅ የችሎቱን ትዕዛዝ እንዲፈጽሙ እንመኛለን።


መንግስት ፖለቲከኞችን ባልፈጸሙት ወንጀል አሸባሪ ነው ሃገርን አውኳል , ወይም አተራምሷል በማለት በየግዜው ዜጎች በሆኑት ፖለቲከኞች ላይ በሀሰተኛ ክስ የማስተጓገል,የማደናቀፍ,እንዲሁም በፖለቲከኞች ላይ የስነልቦና ጫና መፍጠር በዚህ በቅርብ ዘመናት ዋንኛው የመንግሥት ተግባር መሆኑ ይታወቃል። እደግመዋለሁ አዎን የትግራይን ጦርነት የንጹሃንን ትግራይን የህዝብ እልቂት, የሴቶችን መደፈር,ትክክል አይደለም ብሎ መቃወም ወንጀለኛ አያስብልም። የዜጎችን መብት መጣስ/የዜጎችን መብት መንፈግ ዋንኛው የመንግሥት መደበኛ የስራ አፈጻጸም ሆኗል። መንግስት የዜጎችን መብት እየነፈገ ወንጀለኛ ሆኖስአለ ምንም አይነት ህግን የማስከበር ፍላጎትም ሞራልም እንደሌለው እራሱን ልያውቅ ይገባል። አሁንም በአስቸኳይ
#አቶ ልደቱ አያሌውን ከሃገር ወጥቶ እንዲታከሙ የመፍቀድ ግዴታ አለበት። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ አራዳ የጸረ ሽብር ወንጀል ችሎት በዛሬው እለት የሰጠው ውሳኔ ተፈጻሚ ሆኖ አቶ ልደቱ አያሌውን ይቅርታ በመጠየቅ የችሎቱን ትዕዛዝ እንዲፈጽሙ እንመኛለን።

In recent years, the government has been known to harass, intimidate, and exert political pressure on politicians by claiming that the government is a terrorist who has disturbed the country, or that it has disturbed the country.  I repeat, yes, the war in Tigray is not a crime to oppose the massacre of innocent Tigray, the rape of women.  Violation of civil rights / denial of civil rights has become a major function of government.  The government should be aware that it has no interest in enforcing the law and has no interest in enforcing the law.  Still urgently
# Mr. Lidetu is obliged to allow Ayale to leave the country for treatment.  We apologize to Lidetu Ayalew for complying with the decision of the Federal Court of First Instance’s Arada Anti-Terrorism Tribunal today.

አክተር አብይን በፓርላማ!


Actor Abe in Parliament!
….
What kind of movie did you like when I was a kid? If you tell me, I really like Indian films, especially karate. There is nothing impossible in Indian film. Everything is possible. It’s good that the actors are pretending. On Indian film: For example, you can see a thief in Addis Ababa slapping his family in Bahir Dar or Jimma. Indian film is like this
.
The Ethiopian actor will also unveil his new film in parliament tomorrow. It will also unveil its ten-year development plan. It is expected that the film will have an amazing story and a series of comedy series. Many Ethiopians, many mothers, especially in tomorrow’s parliamentary film; Many widows and widowers are expected to applaud.
.
Let me tell you something today, my friend! Tomorrow’s parliamentary drama: Fugera: And let me warn you not to pretend to be “poisoned honey” again! Stay awake, Look at your life, look at yourself. All that is being said to you so far is that you have benefited from the Indian film I mentioned above; Changed: You have nothing to gain by 0.0%.
.
Actor Abby as yesterday, As before: He is 3 years old today; He still wants to take you away, so not for me, but for your own life, For your own family, Sincerely for your future Ethiopia; Your people If you like, the trick presented by Actor Abby: Sit aside, ask why you are here today, and wait until tomorrow is a good day.
. *
The speech I used as an introduction is the speech of Actor Abe! That’s what he used to say when he was teasing people. The fact is, the truth is on the ground right now. These kinds of lies: Lies: Simulations: If you want to listen, it’s easy to make sure you watch the videos. But my party, wake up! I said! I do not want to hear any more cries, Because I don’t want to grieve again! Yes, folks, wake up!


አክተር አብይን በፓርላማ!

.* “ተፎካካሪን አስሮ፣ ሃሳብ ዘግቶ የመንደር አለቃ መኮን ይቻል ይሆናል እንጅ የሀገር መሪ መሆን አይቻልም” አብይ አህመድ ዶ/ር .*
ልጅ እያለሁ ምን አይነት ፊልም ትወዳለህ ? ብትሉኝ የህንድ ፊልም በተለይ የካራቴ በጣም ደስ ይለኛል። በቃ በህንድ ፊል የማይቻል የለም። ሁሉ ነገር ይቻላል። አክተሮቹ ሲያስመስሉ ለጉድ ነው። በህንድ ፊልም ላይ ፤ ለምሳሌ አዲስ አበባ ላይ በጥፊ የምትመታው ሌባ ባህርዳር ወይም ጅማ ላይ የሚገኘው ቤተሰቡ በጥፊው ሲወድቅ ልታይ ትችላላችሁ። የህንድ ፊልም እንዲህ ነው

.
ኢትዮጵያዊው አክተርም ነገ በፓርላማ አዲሱን ፊልሙን ያስመርቃል። የአስር አመቱን የልማት እቅድ ይፋ በማድረግ ገለፃም ያደርጋል። ፊልሙ ገራሚ ታሪክ እና ተከታታይ አስቂኝ ክፍሎችም እንዳሉት ከወዲሁ ይገመታል። በተለይ በነገው የፓርላማ ፊልም ላይ ብዙ ኢትዮጵያኖችን ብዙ እናቶችን ፤ ብዙ ወንድ ባልቴቶችን እና ሴት ባልቴቶችን በጭብጨባ እንደሚገለጡ ይገመታል።

.
ወዳጄ እኔ ዛሬ አንድ ነገር ላንቃህ! ከነገው የፓርላማ ድራማ ፤ ፉገራ ፤ እና ማስመስል ተሸውደህ ድጋሚ “በመርዝ የተለወሰ ማር” እንዳትልስ ላስጠንቅቅህ! ነቅተህ አካባቢህን ፤ ኑሮህን ፤ራስህን ተመልከት። እስከ ዛሬ የሚወራልህ ሁሉ ከላይ ከጠቀስኩት ከህንድ ፊልም ውጪ መሬት ወርዶ የጠቀመህ ፤ የተለወጠ ፤ ያሻሻለህ 0.0% ያገኘው የምታገኘውም ምንም ነገር የለም።

.
አክተር አብይ እንደ ትላንቱ ፤ እንደ ድሮው ፤ እንደ ዛሬ 3 አመቱ ፤ አሁንም ሊሸውድህ አስቧል ስለዚህ ለእኔ ብለህ ሳይሆን ለገዛህ ኑሮህ ፤ ለገዛህ ቤተሰብህ ፤ ለወደፊቷ ኢትዮጵያ ብለህ ከልብ ሀገርህን ፤ ህዝብህን ፤ ከወደድክ በአክተር አብይ የሚቀርብልህን ሽንገላ ፤ ወደጎን አድርገህ ዛሬ ነቅተህበት ለምን ብለህ ጠይቀህ መልካም ቀን እስኪመጣ ጠብቅ እንጂ በነገ ንግግሩ አትጓጓ!

.*
ከላይ እንደ መግቢያ የተጠቀምኩት ንግግር የአክተር አብይን ንግግር ነው! ያኔ ድሮ ሲሸውዳቹ እንዲህ ብሎ ተናግሮ ነው ህዝብን ያስደመመው። እውነታው ደግሞ አሁን መሬት ላይ ያለው እውነት ነው። የዚህ አይነት ቅጥፈቶች ፤ ውሸቶች ፤ ማስመሰሎች ፤ መስማት ከፈለጋችሁ ደግሞ ቀላል ነው ቪዲዎቹን መመልከት ማረጋገጥ ነው። እኔ ግን ወገኔ ንቃ! ብያለሁ! ደጋሚ ለቅሶዎች መስማት ስለማልፈልግ፤ ድጋሚ ማዘን ስለማልፈልግ ! አዎ ወገኔ ንቃ!

//Guarantees Criminal Case//


Guarantee Criminal Case

Anyone can suspect a crime. People arrested on suspicion of a crime have the right to bail provided for under international law and our constitution (FDRE cons 17 (2)). The right to bail is a guarantee that people arrested on suspicion of a crime will be released from detention without being detained for a period of time (warranty | Wex | US Law | LII / Legal InformationInstitute).
– Provided by the school
1st: Guarantee by the police (Article 28 of the Penal Code)

-If you are suspected of a crime punishable by up to 3 years in prison

-If you do not have enough information to suspect that you have committed a crime or that you have committed a crime, you will be signed by the Investigating Police or a bail bond will be set.
2nd: Court Guarantee (Article 63)

– The offense carries a maximum penalty of 15 years’ imprisonment

– This guarantee is only granted if the person injured by the crime does not die.
Not only this, with regard to Article 69 (2) (a) of the Penal Code, the courts must consider the possibility of granting bail.
If the suspect is released, it will not cause problems in gathering evidence (if it does not persuade witnesses)
If I comply with the obligation
If not a threat to public order
If you do not commit another crime
If not a recurring criminal
If the suspect’s address is not far away or out of the country, I may be granted bail.
The bail application can be filed with any court in accordance with Article 64. Although the amount of bail is determined by the court, the court will take into account the severity of the crime, the appointment, the amount of property and the duration of the bail.
Failure to comply with warranty obligation
If the defendant does not appear on the appointment, bail will be paid to the government and the missing defendant will be forced to appear at the police station. He will then be kept in custody until a decision is made (Article 73 (23)).

።።።።።።።// የዋስትና በወንጀል ጉዳይ //።።።።።።።።
ማንኛውም ሰው በወንጀል ልጠረጠር ይችላል። በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎች ደግሞ በአለማቀፍ ህግና በህገመንግስታችን የተደነገገ የዋስትና መብት አለው(FDRE cons 17(2))። የዋስትና መብት ማለት ደግሞ በወንጀል ተጠርጥሮ የተያዙ ሰዎች ለጊዜ ተለቀው ሳይታሰሩ ጉዳያቸውን ከውጭ ሆነው እንድከታተሉና በተፈለጉበት ሰዓት ለመገኘት የምሰጠው ማረጋገጫ ነው(warranty | Wex | US Law | LII / Legal InformationInstitute)።

ዋስትና ደግሞ በሁለት መንገድ ይሰጣል

-በፖሊስ የሚሰጥና
-በፍ/ቤት የሚሰጥ
1ኛ፦በፖሊስ የሚሰጥ ዋስትና (የወ/ሥ/ሥ/ሕ/አንቀፅ 28)
-እስከ 3አመት ቀላል እስራት የምያስቀጣ ወንጀል የተጠረጠሬ ከሆነ

-ወንጀሉ ስለመሠራቱ አጠራጣሪ ሁነታ ስገጥም ወይም ወንጀል ሰርቷል የምያስብል በቂ መረጃ ስታጣ በመርማሪ ፖልስ አስፈርሞ ወይም የገንዘብ ዋስ የምሆን ዋስትና ወረቀት በማስፈረም የምቀርብበትን ቀን ወስኖ ይለቃል።
2ኛ፦በፍ/ቤት የምሰጥ ዋስትና (የወ/ሥ/ሥ/ሕ/አንቀፅ 63

-ወንጀሉ ከ15አመት በታች ጽኑ እስራት የምያስቀጣ ስሆንና

-በወንጀል የተጎዳ ሰው የማይሞት ከሆነ ነው ይህ ዋስትና የሚፈቀደው።
ይህ ብቻ አይደለም የወ/ሥ/ሥ/ሕ/አንቀፅ 69(2(ሀ-መ) እንደተደነገገው ፍ/ቤቶች ዋስትና ለመፍቀድ ማገናዘብ ያለባቸው ነገሮች ውስጥ
ተጠርጣሪ ከተለቀቀ በማስረጃ አሰባሰብ ላይ ችግር የማይፈጥር ከሆነ(ሚስክሮችን የማያባብል ከሆነ)
ግዴታውን አክብሮ የምቀርብ ከሆነ
ለህዝብ ጸጥታ አስግ ካልሆነ
ሌላ ወንጀል የማይፈጽሙ ከሆነ
ተደጋጋሚ ወንጀለኛ ካልሆነ
የተጠርጣሪ አድራሻ ሩቅ ካልሆነ ወይም ከሀገር የማይወጣ ከሆነ የዋስትና መብት ልከበርለት ይችላል ።
የዋስትናውን አቤቱታ በ64 መሠረት ለማንኛውም ፍ/ቤት ማቅረብ ወይም ማመልከት ይቻላል።የዋስትና መያዣ መጠን በፍ/ቤት የምወሰን ብሆንም የወንጀሉ ከባድነት ፣ ቀጠሮ አክባሪነት ፣የሀብት መጠኑ እና የዋስትና ቆይታ ጊዜ ፍ/ቤቱ ከግንዛቤ ውስጥ ያስገባል ።
የዋስትና ግደታ ያለማክበር
ተከሳሽ በቀጠሮ ቀን ካልቀረበ የዋስትና ገንዘብ ለመንግስት ገብ ይደረግና ያልቀረበ ተከሳሽ በፖሊስ ተገዶ እንድቀርብ ይደረጋል ። ከዚያም ለላ ከባድ ዋስትና ይገባል ካልሆነ ውሳኔ እስክአገኝ ድረስ ማረፍያ ቤት ይቆያል (የወ/ሥ/ሥ/ሕ/አንቀፅ 73(23¾)።

በጋራ ገቢዎች ላይ ማብራሪያ ስለመስጠት ።Explaining common income.


በጋራ ገቢዎች ላይ ማብራሪያ ስለመስጠት ።
“””””””””””””””””””””””””””””””””””””””””
የጋራ ገቢዎችን በተመለከተ ከምንሰጠው መረጃ በመነሳት የተለያዩ አስተያይቶች ሲሰጡ ተመልክተናል ። አንዳንዶቹ ደግሞ ከአስተያይት ተቆጥበው የፊዴሬሽን ም/ቤት የወሰነው የሚባለው የማከፋፈያ ቀመሩ ምንድን ነው የሚል ጥያቄ ያነሳሉ ። በመሆኑም የጋራ ገቢዎች የሚባሉት ምንድን ናቸው ? ማከፋፈያ ቀመሩ ምንድን ነው ? የሚሉትን መልስ መስጠትና ለህዝባችን ግልፅ ማድረግ ሃላፊነትና ግዴታችን በመሆኑ እንደሚከተለው ቀርቧል ። ጨርሰው አንብበው ይረዱ ለሌሎችም ያስረዱ ። በቀጣይ መታየት ያለበት ገንቢ አስተያየትም ካለ ለመቀበልና ለውሳኔ ሰጭ አካል ለማቅረብ ዝግጁ መሆናችንን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለፅ እፈልጋለሁ ።

የጋራ ገቢ ማለት ፦ በኢ.ፊ.ዴ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀፅ 98 መሠረት የፌዴራል መንግስትና የክልል መስተዳድሮች በጋራ እንዲጥሉና እንዲሰበስቡ ስልጣን ከተሰጣባቸው (concurrent power of taxation) የታክስ/ግብር ምንጮች እንዲሁም በአንቀፅ 99 መሠረት የፌዴራሽን ምክር ቤትና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጋራ በመሆን በ2/3 ድምፅ የጋራ የታክስ ስልጣን መሆኑን (concurrent power of taxation) ከሚለያዋቸውን የታክስ/ግብር ምንጮች በፌዴራል መንግስት ተሰብስቦ የሚተላለፍ የክልሎች መብት የሆነ ገቢ ማለት ነው፡፡ ነገር ግን የጋራ ገቢ ማለት ፌዴራል መንግስት በህገ መንግስት አንቀፅ 62/7 መሠረት ለክልሎች የሚሰጥ ድጎማ አይደለም፡፡
በዚህም መሠረት የጋራ ገቢዎች የሚባሉት፡-

  1. የክልል መስተዳድሮችና የፌዴራል መንግስት በጋራ ከሚያቋቁሟቸው የልማት ድርጅቶች የሚሰበሰብ የንግድ ሥራ ገቢ ግብርና የሥራ ገቢ ግብር፤

1.1 የንግድ ሥራ ገቢ ግብር፡-
የንግድ ሥራ ገቢ ግብር ማለት በፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 አንቀፅ 3 መሠረት የንግድ ሥራ ላይ ከተሰማሩ ታክስ ከፋዮች የሚሰበሰብ ግብር/ታክስ ማለት ነው፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሠረት የንግድ ሥራ የሚባለው በተከታታይ ወይም ለአጭር ጊዜ ለትርፍ የሚከናወን ማንኛውም የኢንዱስትሪ፣ የንግድ፣ የሙያ ወይም ቮኬሽናል ሥራ ሲሆን ተቀጣሪ ለቀጣሪው የሚሠጠውን አግልግሎት ወይም ቤት ማከራየትን አይጨምርም፡፡ እንዲሁም በንግድ ሕግ መሠረት የንግድ ሥራ ነው ተብሎ እውቅና የተሰጠው ሌላ ማንኛውም ሥራ ወይም ህንፃ ማከራየትን ሳይጨምር የኩባንያው ዓላማ ምንም ቢሆን ማንኛውም የአክሲዮን ማህበር ወይም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የሚሠራው ማንኛውም ሥራ የንግድ ሥራ ይባላል፡፡

ስለሆነም የክልል መስተዳድሮችና የፌዴራል መንግስት በጋራ ከሚያቋቁሟቸው የልማት ድርጅቶች የሚሰበሰብ የንግድ ሥራ ገቢ ግብር የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት የነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር መሠረት ክፍፍሉ የካፒታል መዋጮ ድርሻን መሰረት አድርጎ የነበረ ሲሆን አዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለክልል እንዲሆን ተደርጓል፡፡

1.2 የሥራ ግብር፡-
የሥራ ግብር ማለት ደግሞ ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ላይ በፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ 979/2008 በአንቀፅ 11 ምጣኔዎች መሠረት የሚጣልና የሚሰበሰብ ግብር ነው፡፡ ስለሆነም የክልል መስተዳድሮችና የፌዴራል መንግስት በጋራ ከሚያቋቁሟቸው የልማት ድርጅቶች የሚሰበሰብ የሥራ ግብር የጋራ ገቢ ነው፡፡ ስለሆነም ክፍፍሉ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት የነበረው የ1989 ማከፋፈያ ቀመር መሠረት 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር ግን 100% ለክልል እንዲሆን ተደርጓል፡፡

1.3 የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ)፡-
የሽያጭ ታክስ በተጨማሪ እሴት ታክስና በተርንኦቨር ታክስ የተተካ ሲሆን የተጨማሪ እሴት ታክስ ማለት በተጨማሪ ታክስ አዋጅ ቁ. 285/2002 እንዲሁም የተርኦቨር ታክስ ማለት ደግሞ በተርንኦቨር ታክስ አዋጅ ቁ. 308/2002 መሠረት ታክስ ከሚከፈልባቸው ግብይቶች የሚሰበሰቡ ታክሶች ናቸው፡፡ ስለሆነም የክልል መስተዳድሮችና የፌዴራል መንግስት በጋራ ከሚያቋቁሟቸው የልማት ድርጅቶች የሚሰበሰብ የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ) ገቢ የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ 70% ለፌዴራል መንግስት 30% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ደግም ለሁሉም ክልሎች የድጎማ ቀመርን መሠረት በማድረግ እንዲከፋፈል ተደርጓል፡፡

  1. ከግል ድርጅቶች ( ኩባንያዎች) የንግድ ሥራ ገቢ፣ ከባለ አክስዮኖች የትርፍ ድርሻ ገቢና የሽያጭ ታክስ ( የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ) የሚሰበሰብ ግብር/ታክስ፤

2.1 የንግድ ሥራ ገቢ ግብር፡-
የንግድ ሥራ ገቢ ግብር በተራ ቁጥር 01 የተሰጠውን ትርጉም የሚይዝ ሆኖ “ድርጅት” ማለት በፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁ. 983/2008 አንቀፅ 05 መሠረት ኩባንያ፣ የሽርክና ማህበርና ሌሎች ሲሆን ከግል ድርጅቶች (ኩባንያዎች) የሚሰበሰብ የንግድ ትርፍ ግብር የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ገቢ ለመነጨበት ክልል ሆኖ ነገር ግን ድርጅቱ ከአንድ ክልል በላይ ሥራ ላይ ከተሰማራ 50%ቱ ገቢ ለመነጨባቸው ክልሎች ድርጅቱ በየክልሉ ለሠራተኞቹ ባወጣው ወጪ መሠረት እንዲሆን ተደርጓል፡፡

2.2 ከባለ አክስዮኖች የትርፍ ድርሻ ግብር፡-
በፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 979/2008 አንቀፅ 55/1ና2/ መሠረት በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነና ያልሆነ ሰው ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው በቋሚነት በሚሠራ ድርጅት የትርፍ ድርሻ ያገኘ ሰው በጠቅላላው የትርፍ ድርሻ ገቢ ላይ 10% የትርፍ ድርሻ የገቢ ግብር የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡ ስለሆነም ከባለ አክስዮኖች የትርፍ ድርሻ ገቢ የሚሰበሰብ የትርፍ ድርሻ ገቢ ግብር የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ገቢ ለመነጨበት ክልል ሆኖ ነገር ግን ድርጅቱ ከአንድ ክልል በላይ ሥራ ላይ ከተሰማራ 50%ቱ ገቢ ለመነጨባቸው ክልሎች ድርጅቱ በየክልሉ ለሠራተኞቹ ባወጣው ወጪ መሠረት እንዲሆን ተደርጓል ፡፡

2.3 የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ)፡-
የሽያጭ ታክስ በተጨማሪ እሴት ታክስና በተርንኦቨር ታክስ የተተካ ሲሆን የተጨማሪ እሴት ታክስ ማለት በተጨማሪ ታክስ አዋጅ ቁ. 285/2002 እንዲሁም የተርኦቨር ታክስ ማለት ደግሞ በተርንኦቨር ታክስ አዋጅ ቁ. 308/2002 መሠረት ታክስ ከሚከፈልባቸው ግብይቶች የሚሰበሰቡ ታክሶች ናቸው፡፡ ስለሆነም ከግል ድርጅቶች( ኩባንያዎች) የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ) የሚሰበሰብ ገቢ የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ 70% ለፌዴራል መንግስት 30% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለሁሉም ክልሎች የድጎማ ቀመርን መሠረት በማድረግ እንዲከፋፈል ተደርጓል፡፡

  1. ከግል ድርጅቶች የሚሰበሰብ ኤክሳይዝ ታክስ፡-
    ከድርጅቶች የሚሰበሰብ ኤክሳይዝ ታክስ ማለት በኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁ. 1186/2020 መሠረት የተጣለው ታክስ ነው፡፡ ይህን ታክስ በተመለከተ ቀድሞ በሕግ መንግስቱ አንቀፅ 98 ተለይቶ ካልተቀጡ የታክስና ግብር የመጣል ስልጣኖችን መካከል ስለነበር የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቁጥር 2-3/111/አ.21/12/1 በቀን 23/09/97 በፃፈው ደብዳቤ ሁለቱ (የፌዴሬሽንና የህዝብ ተወካዮች) ምክር ቤቶች በመስከረም 25/1996 ዓ/ም በጋራ ባደረጉ ስብሰባ የሕግ ሠውነት ተሰጥቷቸው ከተቋቋሙ የግል ድርጅቶች የሚሰበሰብ ኤክሳይዝ ታክስ ገቢ የጋራ ገቢ እንዲሆን ተወስኗል፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ ያልተወሰነ ሲሆን በአዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለሁሉም ክልሎች የድጎማ ቀመርን መሠረት በማድረግ እንዲከፋፈል ተደርጓል፡፡
  2. ከድርጅቶች የፈጠራ መብትን በማከራየት የሚገኝ የሮያልቲ፡
    ይህንም ታክስ በተመለከተ ቀድሞ በህግ,ገ-መንግስቱ አንቀፅ 98 ተለይቶ ካልተቀጡ የታክስና ግብር የመጣል ስልጣኖችን መካከል ስለነበር የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቁጥር 2-3/111/አ.21/12/1 በቀን 23/09/97 በፃፈው ደብዳቤ ሁለቱ (የፌዴሬሽንና የህዝብ ተወካዮች) ምክር ቤቶች በመስከረም 25/1996 ዓ/ም በጋራ ባደረጉ ስብሰባበተመሳሳይ መልኩ ከድርጅቶች የፈጠራ መብትን በማከራየት የሚገኝ የሮያልቲ ታክስ ገቢም የጋራ ገቢ እንዲሆን ተወስኗል፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም የሌለው ሲሆን በአዲሱ ቀመር 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ገቢ ለመነጨበት ክልል ሆኖ ነገር ግን ድርጅቱ ከአንድ ክልል በላይ ስራ ላይ ከተሰማራ 50%ቱ ገቢ ለመነጨባቸው ክልሎች ድርጅቱ በየክልሉ ለሠራተኞቹ ባወጣው ወጪ መሠረት እንዲሆን ተደርጓል፡፡
  3. ከፍተኛ የማዕድን፣ጋዝና ፔትሮሊየም ሥራዎች ከተሰማሩ ድርጅቶች የሚሰበሰብ የማዕድን ሥራ ገቢ ግብርና የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ)

5.1 የማዕድን ሥራ ገቢ ግብር፡-
የማዕድን ሥራ ገቢ ግብር ማለት በማዕድን ሥራዎች ገቢ ግብር አዋጅ መሠረት በከፍተኛ የማዕድን፣ ጋዝና ፔትሮሊየም ሥራዎች ላይ ከተሠማሩ ድርጅቶች የሚሰበሰብ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት የነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር መሠረት ክፍፍሉ የካፒታል መዋጮ ድርሻን መሰረት አድርጎ የነበረ ሲሆን አዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለክልል እንዲሆን ተደርጓል፡፡

5.2 ከፍተኛ የማዕድን፣ጋዝና ፔትሮሊየም ሥራዎች ከተሰማሩ ድርጅቶች የሚሰበሰብ የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ)፡-
የሽያጭ ታክስ በተጨማሪ እሴት ታክስና በተርንኦቨር ታክስ የተተካ ሲሆን የተጨማሪ እሴት ታክስ ማለት በተጨማሪ ታክስ አዋጅ ቁ. 285/2002 እንዲሁም የተርኦቨር ታክስ ማለት ደግሞ በተርንኦቨር ታክስ አዋጅ ቁ. 308/2002 መሠረት ታክስ ከሚከፈልባቸው ግብይቶች የሚሰበሰቡ ታክሶች ናቸው፡፡ ስለሆነም በከፍተኛ የማዕድን፣ጋዝና ፔትሮሊየም ሥራዎች ከተሰማሩ ድርጅቶች የሚሰበሰብ የሽያጭ ታክስ (የተጨማሪ እሴት ታክስና ተርንኦቨር ታክስ) የሚሰበሰብ ገቢ የጋራ ገቢ ነው፡፡ ከአዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር በፊት በነበረው የ1989 ዓ.ም ቀመር ክፍፍሉ 70% ለፌዴራል መንግስት 30% ለክልል ሲሆን በአዲሱ ቀመር ግን 50% ለፌዴራል መንግስት 50% ለሁሉም ክልሎች የድጎማ ቀመርን መሠረት በማድረግ እንዲከፋፈል ተደርጓል፡፡

በአጠቃላይ ከላይ በተጠቀሰው አዲሱ የጋራ ገቢዎች ማከፋፈያ ቀመር ሥርዓት መሠረት ሚኒስቴር መ/ቤታችን በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት ከንግድ ትርፍና ቀጥታ ካልሆኑ ታክሶች ሥርዓቱን ለመተግበር በዘረጋው ሲስተም (Revenue Sharing System) መሠረት ብር 11,991,401,706.11 የጋራ ገቢ የክልሎች ድርሻ ማከፋፈል ችሏል፡፡ ይህ አፈፃፀም ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ለክልሎች ከተላለፈው የጋራ ገቢ ጋር ሲነፃፀር 8,681,102,030.61 ወይም 262% እድገት አለው፡፡

Explaining common income.
“” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “” “
Based on the information we provide about common income, we have seen different opinions. Some have questioned whether the House of Federation has decided on a distribution formula. So what are common income? What is the distribution formula? It is our responsibility and responsibility to respond and make it clear to our people. Read it and explain it to others. I would like to take this opportunity to express our readiness to accept any constructive comments that may be considered and to make a decision.

Joint Revenue: According to Article 98 of the FDRE Constitution, the Federal Government and State Governments are jointly authorized to collect and collect taxes (concurrent power of taxation) and in accordance with Article 99, the House of Federation and the House of Peoples’ Representatives. 3 Votes is the revenue of the states collected by the federal government from the tax sources that distinguish the concurrent power of taxation. However, common income does not mean that the federal government subsidizes states under Article 62/7.
Accordingly, common income
Business income tax and labor income tax collected from state governments and public enterprises jointly established by the federal government;
1.1 Business Income Tax
Business income tax is a tax that is collected from business taxpayers in accordance with Article 3 of the Federal Income Tax Proclamation 979/2008. According to this provision, business is any industrial, commercial, vocational or vocational work that is carried out on a regular or short-term basis, and does not include services provided or rented by the employer. Any work performed by any corporation or limited liability company, regardless of the purpose of the company, is considered business, except for the lease of any other work or building that is recognized as a business under commercial law.

Therefore, the business income tax collected by the state governments and the public enterprises established by the federal government is a common income. According to the 1989 formula, which preceded the new common income distribution formula, the distribution was based on the share of capital contributions, while the new formula was 50% for the federal government and 50% for the state.

1.2 Employment Tax
Labor tax is a tax that is levied and collected in accordance with Article 11 of the Federal Income Tax Proclamation 979/2008. Therefore, labor tax collected from state governments and joint ventures by the federal government is a common income. Accordingly, the division was 50% for the federal government, 50% for the state, and 100% for the state, according to the 1989 distribution formula, which preceded the new common income distribution formula.

1.3 Sales Tax (VAT and Turnover Tax) ፡
VAT is replaced by VAT and Turnover Tax. VAT means VAT Proclamation no. 285/2002 and Turnover Tax also means the Turnover Tax Proclamation no. 308/2002 are taxes levied on taxable transactions. Therefore, sales tax (VAT and Turnover Tax) collected from state governments and joint ventures by the federal government is a common income. Prior to the 1989 formula, the distribution was 70% to the federal government, 30% to the state, and 50% to the federal government, and 50% to the federal government, according to the subsidy formula for all states.

Taxes collected from business enterprises, shareholders’ profits and sales tax (VAT and Turnover Tax);
2.1 Business Income Tax
Business Income Tax shall be defined as No. 01, “Enterprise” in the Federal Tax Administration Proclamation no. According to Article 05 of 983/2008, a company, a partnership, etc., is a joint venture tax collected from private companies. According to the 1989 formula before the new common income distribution formula, 50% is for the federal government, 50% for the state, and 50% for the federal government, 50% for the state, but if the enterprise operates in more than one region, 50% of the state is in the region. It is based on the cost to the staff.

2.2 Tax Shares from Shareholders
Federal Income Tax Proclamation no. Pursuant to Articles 55 (1 and 2) of 979/2008, a person who is a resident of Ethiopia and who is not a resident of Ethiopia is liable to pay 10% dividend tax on his gross income. Therefore, the dividend income tax collected from shareholders is a common income. According to the 1989 formula before the new common income distribution formula, 50% is for the federal government, 50% for the state, and 50% for the federal government, 50% for the state, but if the enterprise operates in more than one region, 50% of the state is in the region. It is based on the cost to the staff.

2.3 Sales Tax (VAT and Turnover Tax) ፡
VAT is replaced by VAT and Turnover Tax. VAT means VAT Proclamation no. 285/2002 and Turnover Tax also means the Turnover Tax Proclamation no. 308/2002 are taxes levied on taxable transactions. Therefore, sales tax (value added tax and turnover tax) from private companies is a common income. In the 1989 formula, before the new common income distribution formula, 70% was distributed to the federal government, 30% to the state, and 50% to the federal government, and 50% to the federal government.

Excise tax collected from private companies
Excise tax collected from corporations is the excise tax proclamation no. 1186/2020 is the basis of the tax. In this letter, the House of Federation of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) No. 2-3 / 111 / A21 / 12/1 dated 23/09/97 (the House of Representatives and the House of Peoples’ Representatives) dated 23/09/97, as it was one of the powers not subject to Article 98 of the Constitution. At a joint meeting on September 25, 2006, it was decided that the excise tax collected from legal entities should be a common income. The distribution was not limited to the 1989 formula, which preceded the new common income distribution formula, but in the new formula, 50% was distributed to the federal government and 50% to all states based on the subsidy formula.
Royalty Receipt from Leasing Creativity
In this regard, the House of Federation of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) No. 2-3 / 111 / A21 / 12/1 dated 23/09/97 (the House of Representatives and the House of Peoples’ Representatives on 23/09/97) was among the powers that are not specified in Article 98 of the Constitution. In a joint meeting of the councils on September 25, 1996, it was also decided that the royalty tax on leasing patents from corporations should be shared. It did not exist in 1989, which preceded the new common income distribution formula. In the new formula, 50% of the revenue was generated by the federal government, but if the enterprise operates in more than one region, 50% of the revenue is allocated to the regions.
Mining Income Tax and Sales Tax (VAT and Turnover Tax) collected from large mining, gas and petroleum companies
5.1 Mining Income Tax
Mining Income Tax is a tax collected from companies engaged in major mining, gas and petroleum activities in accordance with the Mining Income Tax Proclamation. According to the 1989 formula, which preceded the new common income distribution formula, the distribution was based on the share of capital contributions, while the new formula was 50% for the federal government and 50% for the state.

5.2 Sales tax (VAT and Turnover Tax) collected from companies engaged in heavy mining, gas and petroleum operations
VAT is replaced by VAT and Turnover Tax. VAT means VAT Proclamation no. 285/2002 and Turnover Tax also means the Turnover Tax Proclamation no. 308/2002 are taxes levied on taxable transactions. Therefore, sales tax (value added tax and turnover tax) collected from large mining, gas and petroleum companies is a common income. In the 1989 formula, before the new common income distribution formula, 70% was distributed to the federal government, 30% to the state, and 50% to the federal government, and 50% to the federal government.

In general, according to the new common revenue distribution formula mentioned above, our Ministry has been able to distribute Birr 11,991,401,706.11 in the first half of the budget year under the Revenue Sharing System. This performance has increased by 8,681,102,030.61 or 262% compared to the same period in 2012/13.

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ይህን የማይተካ ከሚናቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ የኢ.ፌ.ዲሪ ሕገ መንግስትም በምዕራፍ ዘጠኝ አንቀጽ 78 እስከ 81 ባሉት ድንጋጌዎችም ሆነ ሕገመንግስቱን ተከትሎ የወጣው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 25 በ 1988 ባወጣው መሰረት ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው መሆኑን ደንግገዋል


የዜጎችን መብትና ጥቅም አስከብሮ ዘላቂ የአገር ሠላምና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን በማጠናር ከኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገትን ለማፋጠን ፍ/ቤቶች ከፍተኛ ድርሻ ያላቸው መሆኑ ይታወቃል፡፡የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ይህን የማይተካ ከሚናቸውን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ የኢ.ፌ.ዲሪ ሕገ መንግስትም በምዕራፍ ዘጠኝ አንቀጽ 78 እስከ 81 ባሉት ድንጋጌዎችም ሆነ ሕገመንግስቱን ተከትሎ የወጣው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 25 በ 1988 ባወጣው መሰረት ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን የተሰጣቸው መሆኑን ደንግገዋል፡፡
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 25 በ 1988 ባወጣው ህግ መሰረት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንዱ የዳኝነት መስጫ ተቋም አድርጎታል። በመሆኑም ተቋሙ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ሲሰራ ቆይቷል።የፌደራል ስርዓቱ በህገ መንግስቱ ካወቀራቸው አደረጃጀቶች መካከል የፍርድ ቤቶች የስልጣን እርከን አንዱ ነው። በመሆኑም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአዋጁ በተሰጡት ስልጣኖች መሰረት በፍታብሔር እና በወንጀል የዳኝነት ስልጣን ታውጆ እንዲዳኝባቸው ተሰቶታል። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዓላማውን ለማሳካት ቀጥሎ የተገለፁት ሥልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡-

የፍታብሔር የዳኝነት ስልጣን፡-

1. የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ግምታቸው እስከ 500,000 (አምሰትመቶ ሺ) ብር የሆኑ ጉዳዮችን የማዳኘት ስልጣን አለው ።
2. የፌደራል መንግስቱ ተከራካሪ አካል በሆነበት ጉዳዮች
3. መደበኛ ነዋሪነታቸው በተለያዩ ክልሎች ውስጥ በሆኑ ነዋሪዎች መካከል ክርክር ሲነሳ
4. የፌደራል መንግስቱ ባለስልጣኖችና ሰራተኞች በስራቸው ወይም በሃላፊነታቸው ምክንያት ተጠያቂ በሚሆኑባቸው ጉዳዮች
5. የውጭ ሀገር ዜጋ ተከራካሪ በሆነበት ጉዳይ
6. ዜግነትን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ በሚነሱ ክርክሮች
7. በፌደራል መንግስት በተመዘገቡ ወይም በተቋቋሙ የንግድ ድርጅቶችና ማህበሮችን በተመለከቱ ክርክሮች
8. በሚተላለፉ የገንዘብ ሰነዶች ላይ በሚነሱ ክርክሮች
9. በኢንሹራንስ ውል ላይ በሚነሱ ክርክሮች
10. ተገዶ የመያዝ ህጋዊነትን ለማጣራት በሚቀርብ አቤቱታ
11. በአዲስአበባና በድሬደዋ ውስጥ በሚነሱ የፍታብሄር ጉዳዮች

በወንጀል የዳኝነት ስልጣን፡-

1. በፌደራል መንግስቱ የቀረጥና የግብር ገቢዎች በጠቅላላ የገንዘብ ጥቅሞች ላበሚፈጸም ወንጀል
2. የሀሰት ገንዘብን በሚመለከቱ ወንጀሎች
3. በፌደራል መንግስቱ ሰነዶች ላይ የሐሰት ሰራ በመስራት በሚፈጸሙ ወንጀሎች
4. ከአንድ ክልል በላይ ውይም በአለም አቀፍ ደረጃ አገልግሎት በሚሰጡ መገናኛዎች ፀጥታና ነጻነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች
5. የውጭ ሀገር ዜጎችን የሚመለከቱ ወንጀሎች
6. በአዲስ አበባና በድሬደዋ ውስጥ በሚነሱ በስራ ላይ ባሉ ሌሎች ሕጎች ለአውራጃና ለወረዳ ፍርድ ቤቶች በተሰጡ በሌሎች የወንጀል ጉዳዮች

የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ አገራዊ የምርጫ ጉዳይ አለመግባባቶችን የሚመለከት አስር ባላሦስት ዳኞች የሚሰየሙበት አስር/10/ ችሎቶችን /30 ዳኞችን/ በልደታ ምድብ ፍትሃብሔር ምድብ ችሎት አደራጅቷል፡


የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ አገራዊ የምርጫ ጉዳይ አለመግባባቶችን የሚመለከት አስር ባላሦስት ዳኞች የሚሰየሙበት አስር/10/ ችሎቶችን /30 ዳኞችን/ በልደታ ምድብ ፍትሃብሔር ምድብ ችሎት አደራጅቷል፡

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኢትዮጵያ አገራችን ጊዜ ለሚካሄደው አገራዊ ምርጫ የወጣውን የጊዜ የድርጊት መርሐ ግብር መሠረት በማድረግና የጊዜን ወሳኝነት /Time is of an essence/ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ከምርጫ ጋር ተያይዞ የሚነሱ አለመግባባቶችን ፈጣን፣ ቀልጣፋ፣ ተደራሽ፣ ውጤታማ የሆነ የዳኝነት አገልግሎት ነጻ፣ ገለልተኛ፣ ፍትሐዊና ህጋዊ በሆነ መልኩ ለመስጠት ከወዲሁ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡

በምርጫ ምክንያት የሚነሱ አለመግባባቶች ላይ በተለይም በቦርዱ በሚሰጡ ውሳኔዎች ላይ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን በግልጽነትና በተጠያቂነት ለማየት ጉዳዮቹን በአንድ ዳኛ ከማያት ይልቅ ሦስት ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት መታየት የተሻለ በመሆኑ ይህ እንዲሆን ስለሚቻልበት ሁኔታ ቀደም ሲል ለዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በሦስት እንዲታይ እንድወሰን የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ተቀባይነት በማግኛቱ ነው፡፡

በሌላ በኩል ለሁሉም ፍርድ ቤቱ ዳኞች የአቅም ግንባታ በፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚ አዋጅ 1133/2011 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡

በመሆኑም በምርጫ ቦርድ በወጣው የጊዜ ሰሌዳ የድርጊት መርሃ ግብር ባገናዘበ ሁኔታ ፈጣን፣ ውጤታማ፣ ነጻ፣ ገለልተኛ፣ ፍትሐዊና ህጋዊ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን እየገለፀ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በሚቀርቡ ክርክሮች ላይ ተገቢውን ፍትህ መስጠት ይቻል ዘንድ የሚመለከታቸው አካላት በተለይም ተከራካሪ ሆነው የሚቀርቡ አካላት ከወዲሁ በቀናነትና በቅን ልቦነ እና በትጋት በመከራከር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ ፍርድ ቤቱ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

ፍርድ ቤቱ በምርጫ ምክንያት የሚነሱ አለመግባባቶችን የተፋጠነ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት በተደራጁ ችሎቶች ለተመደቡ ዳኞች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ሰነዶች ማለትም ጉዳዩን የሚያስተዳድሩበትን አጀንዳዎችን፤ የስልጠና ሰነዶች፤ እና ከአዋጆቹን ጥራዝ ጋር እንዲደርሳቸው አድርጓል፡በቀጣይም አጫጭር ህጎቹ እና አለም አቀፍ ተሞክሮዎቹ ላይ ለሪፍሬሽንግ የሚሆን መድረኮችን ከባለሙያዎቹ እና ከ International Foundation for Election System/ IFES ጋር በመተባባር አስፈላጊውን በቂ ዝግጅት በቀጣይነት ያደርጋል፡፡

በመጨረሻም ፍርድ ቤቱ ፍትህን በ6ኛው አገራዊ ምርጫ በተሻለ መልኩ በማረጋገጥ የተገልጋይ እርካታን እና የህዝብ አመኔታን ለመረጋገጥ እየተገ ያለ መሆኑን እና ምርጫው ውጤታማ እና ፍትሐዊ እንዲሆን ከወዲሁ መልካሙን ይመኛል፡፡

የፍትህና የህግ ጥናትና ምርምር ዘርፍ


የፍትህና የህግ ጥናትና ምርምር ዘርፍ

የፍትህና የህግ ጥናትና ምርምር ዘርፍ ከሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል የጥናትና ምርምር ስራ አንዱና ዋንኛው ነው፡፡ በመሆኑም ተቋማችን በፍትህ ሥርዓቱ ላይ የሚታዩ ችግሮችን በመለየት የህብረተሰቡን ወቅታዊ የፍትህ ችግሮች ለመቅረፍ የሚረዱ ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምሮችን በጥራትና በስፋት እያከናወነ ይገኛል፡፡፡
የፍትሕና የሕግ ሥርዓት ጥናትና ምርምር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር የጥናትና ምርምር ስራዎችን ለመስራት የተደራጀ ሲሆን፣ በስሩ ሶስት ዳይሬክቶሬቶች የያዘና ተጠሪነቱም ለኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ሲሆን የሚከተሉት ተግባራት ያከናዉናል፡-
• ዳይሬክተሩ በሚሰጠው ውክልና መሠረት ዳይሬክተሩ ሳይኖር የሱን ሥራ ተክቶ ይሠራል፣
• የሕግና ፍትህ ምርምሩን የአጭር፣ የመካከለኛና የረጅም ጊዜ ዕቅድ መርሃ ግብርና በጀት አዘጋጅቶ ለዳሬክተሩ ያቀርባል፣ሲፈቅድም በሥራ ላይ ያውላል፣
• የቢሮውን ተግባር ያቅዳል ፣በሥሩ የተደረጁትን ዲፓርትመንቶች ሥራ በበላይነት ይመራል፣ያስተባብራል፣ይቆጣጠራል፣
• የሚካሄደው ምርምርና በአገሪቷ ውስጥ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችል መልኩ እንዲነደፉ ያደርጋል፣
• የፐብሊክ ሕግ፣ የሲቪልሕግ እና የፍትሕ ሥርዓት ጥናት ጥናትና ምርምር ስራዎችን ማቀድ፣ ማስተባበር፣ መምራት እና መደገፍ፣
• የፍትሃብሄር ፍትህ፣ የወንጀል ፍትህ እና የአስተዳደር ፍትህ ተቋማት አፈጻጸም ከቅልጥፍና፣ ውጤታማነትና ተደራሽነት፣ ፍትሃዊነት፣ ምላሽ ሰጭነት፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነት አንጻር የሚገኝበትን ሁኔታ በማጥናት አፈጻጸማቸውን ለማጠናከር የሚረዱ የማሻሻያ ሃሳቦችን ማቅረብ፤
• በሕግ ትምህርት እና ሥልጠና ሥርዓቱ ላይ ጥናት በማካሄድ በእውቀቱ፣ በክህሎቱ፣ በአመለካከቱ፣ እንዲሁም በሥነ ምግባሩ ብቁ የሆነ አመራር እና ባለሞያ ለማፍራት የሚቻልበትን ሁኔታ ለማጠናከር የሚያግዙ ሃሳቦችን ማመንጨት፤
• የፍትህ ዘርፉ ለኪራይ ሰብሳቢነት ያለውን ተጋላጭነት በጥናት በመገምገም በዘርፉ ኪራይ ሰብሳቢነትን ለመከላከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን መጠቆም፤
• በባህላዊ የፍትህ ተቋማት እና በአሰራራቸው ላይ ጥናት በማካሄድ ከመደበኛው የፍትህ ሥርዓት ጋር ተጣጥመው ስራ ላይ እንዲውሉ ለማድረግ የሚረዱ ምክረ ሃሳቦችን ማቅረብ፤
• የፍትህ ሥርአቱን በሚመለከት የማማከር አገልግሎት መስጠት፣
• የፍትህ አካላትን ቅንጅታዊ አሰራር ለማጠናከር የሚረዱ ስልቶች መለየት፤
• አስፈላጊ የሆኑ ጥናትና ምርምር ውጤቶችን እንዲታተሙና እንዲሰራጩ ውሳኔ ይሠጣል፣
• በሥሩ የሚገኙ የጥናትና ምርምር የስራ ክፍሎችን ጥረት ለማስተባበር፣ጥንካሬና ድክመቶቻቸውን ለመገምገምና በጋራም መፍትሄ ለመስጠት የስራ ክፍሎችን ስብሰባ ይመራል፣
• በስሩ ያሉ ዲፓርትመንቶችን ባለሙያዎች የሙያ ብቃታቸውን ለማዳበርና ከአዳዲስ ጽንሰ ሐሳቦች ጋር እንዲተዋወቁ አስፈላጊውን ሥልጠና እንዲያገኙ ያደርጋል፣
• የዲፓርትመንቶችን ውጤት ተኮር የዕቅድ አፈጻጸም ምዘና ያከናውናል፣
• በየዲፓርትመንቶቹ ያሉትን ሰራተኞች በ1 ለ 5 ማደራጀት ፣የውይይታቸውን ሪፖርት መከታተል እና በውይይቱ ለተነሱ ጥያቄች በአሰራር መፍትሔ መስጠት፣
• ከየዲፓርትመንቶቹ የሚቀርቡትን የሕግ ጥናት እና ምርምሮች የሚገመግም የቴክኒክ ኮሚቴ ያዋቅራል ፣በበላይነት ስራውን ይቆጣጠራል፣
• ከየዲፓርትመንቶቹ የሚቀርቡትን የሕግ ጥናት እና ምርምሮች በአቻላቻ ግምገማ ፣በቴክኒክ ኮሚቴ እንዲገመገሙ ያደርጋል ፣ሂደቱ ይከታተላል፣
• በስሩ ያሉትን ዲፓርትመንቶች ሥራቸውን ስለሚያስተባብሩበት፣ስለሚያቀናጁበትና ስለሚያቀላጥፉበት መንገድ እያጠና ሃሣብ ያቀርባል፣
• አግባብ ካለቸው መሥሪያ ቤቶች(ባለድርሻ አካላት) ጋር በመገናኘት በጋራ ሲለሚሰሩ ጥናት እና ምርምሮች እንዲሁም የሥራ ልምድና የመረጃ ልውውጥ ያደርጋል፣
የፍትህና የህግ ጥናትና ምርምር ዘርፍ የተሰጠዉን ተግባራት ለማከናወን የሚከተለዉን መዋቅር ዘርግቷል፡-

በወንጀል የዳኝነት ስልጣን።


በወንጀል የዳኝነት ስልጣን፡-

1. በፌደራል መንግስቱ የቀረጥና የግብር ገቢዎች በጠቅላላ የገንዘብ ጥቅሞች ላበሚፈጸም ወንጀል

2. የሀሰት ገንዘብን በሚመለከቱ ወንጀሎች

3. በፌደራል መንግስቱ ሰነዶች ላይ የሐሰት ሰራ በመስራት በሚፈጸሙ ወንጀሎች

4. ከአንድ ክልል በላይ ውይም በአለም አቀፍ ደረጃ አገልግሎት በሚሰጡ መገናኛዎች ፀጥታና ነጻነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች

5. የውጭ ሀገር ዜጎችን የሚመለከቱ ወንጀሎች

6. በአዲስ አበባና በድሬደዋ ውስጥ በሚነሱ በስራ ላይ ባሉ ሌሎች ሕጎች ለአውራጃና ለወረዳ ፍርድ ቤቶች በተሰጡ በሌሎች የወንጀል ጉዳዮች

የፋይል እና የፒዲኤፍ ሰነዶች/FILE ADN PDF DOCUMENTS


Defendant—Judge —Lawyer–


Defendant—— “I request that the Honorable Court appoint another lawyer”
Judge —— “What is your reason?”
Defendant—— “This defense attorney ignored my case”
Judge —— turned to the defense and said, “Uh! Do you have anything to complain about? ”
Defendant —— “😱 !? Lawyer _____What did they tell me? I’m sorry, my lord, I was not listening ”